Sunday, August 30, 2015

ከወደ ጎንደር! አስደንጋጭ ተሰምታል


ጎንደር መተማ መስመር 11 የሰሊጥ ከባድ መኪና ሹፌሮች በወያኔ ደህንነት ደላሎች አማካኝነት ሱዳን ዉስጥ የተሻለ ክፍያ ያለዉ ስራ እናገናኛችሁ በማለት ከወሰዱ በሁዋላ 11ዱም በሱዳን ወታደሮች አራጅነት በወያኔ ደህንነት ደላሎች አሳራጅነት ካረዷቸዉ በሁዋላ በእሳት አቃጥለዋቸዋል::
የተገደሉበት ምክንያት ለጊዜዉ ባይታወቅም ወያኔ የነፃነት ታጋዮችን በየቀኑ በየትም የሚቀላቀሉ ወጣቶችን ለመቆጣጠርና በማስፈራራት ”መንገዱ ሰላም አደለም:: ወደሱዳን መስመር አትሂዱ…”
የሚልና ከተቻለም ጉዳዩን ከነፃነት ሀይሎች በተለይም ከአርበኞች ግንቦት ሰባት እና ደምሂት ጋር በማያያዝ ሰፊ ተቀባይነት ያገኙበትን ስም ለማጠልሸትና ተጠያቂ ሊያደርግ እንዳሰበ ዉስጥ አዋቂወች ጠቁመዋል::

No comments:

Post a Comment